መልዕክት
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
በብልፅግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅ/ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ
"እንደሀገር የያዝነዉን ዉጥን ከዳር ለማድረስ ያለረፍት መታተር መትጋትያሻለ ለዚህ ደግሞ ፓርቲያችን የማይዋዥቅ አቋም ያለዉ ሲሆን የዚህን ፓርቲ ተሻጋሪ ስራ ከዳር ለማድረስ ይቀላቀሉን ፡፡"
አቶ ይከበር ስማቸዉ የጉ/ክ/ ከ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ ጽ/ቤት ኃላፊ
"የጠራ የፖለቲካ እሳቤ የጨበጠ ፓርቲ ማህበራዊ ፣ኢኮኖሚያዊ እና የዉጪ ግንኙነቶች ላይ ተጽኖ የመፍጠር አቅም አለዉ ስለሆነም ብልጽግናን ፓርቲን በመቀላቀል የጎላ ሚናችንን አንወጣ፡፡ "
ወ/ሮ ገነት ወጋሪ የጉ/ክ/ከ/ብልጽግና ፓርቲ ምና ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ